በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የአዲሱ ገበያ የአንድ ማዕከል የሰላም ሰራዊት ስምሪት የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ፣ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ቆንጂት ደበላ ፣ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚና ስራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሰለሞን ታደሰ ፣ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሽመልስ ጎዴቦ ፣ የከተማ ደጋፊ አመራሮች ፣ የፖሊስ አመራሮች ሌሎች የክፍለ ከተማ እና የወረዳ አመራሮች በተገኙበት የአንድ ማዕከል ህዝባዊ የሰላም ሰራዊት ስምሪት ተሰጠ።