የአገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ ተጠናክሮ ቀጥሏል

በጉለሌ ክፍለ ከተማ የሴክተር ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ ተደርጓል።

የአገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ ተጠናክሮ ቀጥሏል

በጉለሌ ክፍለ ከተማ የሴክተር ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ ተደርጓል።

የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ እንዲሆን ሁሉንም ባለድርሻ አካላት የነቃ ተሳተፎ ማድረግ እንዳለበት ተገለጸ።

የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት የተማሪዎችን ዉጤት ለማሻሻል እና የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ በሆነ አግባብ ማስኬድ እንዲቻል ፣የ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን አከባበር እንዲሁም በ12ኛ ክፍል የተማሪዎች ውጤት ማላቂያ ስትራቴጂክ ከዘርፉ አመራሮችና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ዉይይት አካሄደ።

የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ እንዲሆን ሁሉንም ባለድርሻ አካላት የነቃ ተሳተፎ ማድረግ እንዳለበት ተገለጸ።

የጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት የተማሪዎችን ዉጤት ለማሻሻል እና የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ በሆነ አግባብ ማስኬድ እንዲቻል ፣የ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን አከባበር እንዲሁም በ12ኛ ክፍል የተማሪዎች ውጤት ማላቂያ ስትራቴጂክ ከዘርፉ አመራሮችና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ዉይይት አካሄደ።

በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር 1ኛ ዙር የገጽ ለገጽ የእንጠያየቅ መድረክ ተካሄደ።

የጉለሌ ክፍለ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ጽ/ቤት ፣ የጉለሌ ክፍለ ከተማ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤትና ከክፍለ ከተማው መልካም አስተዳደር አቤቱታ ቅሬታ አስተዳደር ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ዙር ‹‹ የእንጠያየቅ መድረክ ›› አካሄደ::

ወቅታዊ ጉዳይ

መዝናኛ

ልማት

ማህበራዊ ጉዳዮች

ልዩ ዜና