በባለጉዳይ ቀን የአገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ በጉለሌ ክፍለ ከተማ

user 31-Oct-2025 ልማት

በባለጉዳይ ቀን የአገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ በጉለሌ ክፍለ ከተማ

(ጉለሌ ኮሙኒኬሽን 21/02/2018)

የጉለሌ ክፍለ ከተማ ምክር ቤት፣የክፍለ ከተማው ብልጽግና ፓርቲ እና የኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት በቅንጅት የተቋማት በባለጉዳይ ቀን የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደትን ምልከታ አድርገዋል፡፡

የጉለሌ ክፍለ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፀኃፊ አቶ አብራሃም ምስጋናው፣ የክፍለ ከተማው ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተወካይ አቶ ደረጃ ክንፈ እና እና የክፍለ ከተማው የኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ሃላፊ ወ/ሮ ሰርካለም ተፈሪ በገራ በመሆኑ የባለጉዳይ ቀንን በማስመልከት ባደረጉት ምልከታ በቀጣይም የተቋማት ኃላፊዎችና ሰራተኞች የሚሰጡ አገልግሎቶችን ጥራትና ቅልጥፍና በማሻሻል የተገልጋዩን ማህብረሰብ እርካታ ለማሳደግ በተነሳሽነት ተግተው ሊሰሩ እንደሚገባ ተገልጻል፡፡

Related Post

ልዩ ዜና