Saturday, December 06, 2025
በውይይቱም አስተዳደሩ በ2ኛው ዙር ከተያዙ ስምንት ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው የሸገር የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት አጠቃላይ የደረሰበትን የአፈጻጸም ደረጃ እና ቀጣይ በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ የክፍለ ከተማ አመራሮች እና የወረዳ አመራሮች በተገኙበት በመገምገም የቀጣይ የስራ አቅጣጫ አስቀምጧል።